በግብይት ወቅት ደረሰኝ መቀበል የሸማቾችን መብት ከማስጠበቅ አኳያ ያለው ጥቅም

ሸማቾች ማንኛውንም የንግድ ዕቃ ወይም አገልግሎት ሲገዙ ከሻጩ ደረሰኝ መጠየቅ አለባቸው። ይህን ማድረጋቸው በፈጠሙት ግብይት የተነሳ ጉዳት ቢደርስባቸው መብታቸውን ለማስከበር ይረዳቸዋል። ከዚህም ባለፈ የንግድ ስርዐቱን ግልጥ አና ጤናማ ለማድረግ ይረዳል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *